ECFC in Finland
Ethiopian Christian Fellowship Church in Finland
This is a podcast from the Ethiopian Christian Fellowship in Finland, where you can listen to biblical teachings, messages, and sermons. May God bless all our listeners.
Author
ECFC in Finland
Category
Podcast website
Latest episode
Jul 5, 2026
Where to listen?
Podcasts in the app Replaio Radio Coming soonPodcasts are coming to the app soon. Install now and be the first to see a whole new take on podcasts
Episodes
145 እናውቀው ዘንድ እንከተለው || በእህት ለምለም ጌታቸው 31.01.2021 49:43
"እናውቀው ዘንድ እንከተለው" በሚል ርዕስ በሆሴዕ 6:1-3 ባለው ክፍል ላይ ተመሥርቶ በእህት ለምለም ጌታቸው የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት:: ተጨማሪ ጥቅሶች: ዮሐ. 21:1-14 / ሉቃ. 24:13-33
144B በሁለንተናዊ መሰጠት ማገልገል || የጥያቄና መልስ እንዲሁም የአስተያየት ጊዜ 29.01.2021 34:29
"በሁለንተናዊ መሰጠት ማገልገል" በሚል ርዕስ በዶ/ር ሙላቱ በላይነህ ለአገልጋዮች የተሰጠ ትምህርት የሁለተኛውና የመጨረሻው ክፍል የጥያቄና መልስ ጊዜ።
144A በሁለንተናዊ መሰጠት ማገልገል || ክፍል 2 || በዶ/ር ሙላቱ በላይነህ 29.01.2021 1:19:04
"በሁለንተናዊ መሰጠት ማገልገል" በሚል ርዕስ በዶ/ር ሙላቱ በላይነህ ለአገልጋዮች የተሰጠ ትምህርት ሁለተኛውና የመጨረሻው ክፍል።
143B በሁለንተናዊ መሰጠት ማገልገል || የጥያቄና መልስ ጊዜ 24.01.2021 36:10
"በሁለንተናዊ መሰጠት ማገልገል" በሚል ርዕስ በዶ/ር ሙላቱ በላይነህ ለአገልጋዮች እየተሰጠ ያለ ትምህርት የመጀመሪያው ክፍል የጥያቄና መልስ ጊዜ።
143A በሁለንተናዊ መሰጠት ማገልገል || ክፍል 1 || በዶ/ር ሙላቱ በላይነህ 24.01.2021 1:36:13
"በሁለንተናዊ መሰጠት ማገልገል" በሚል ርዕስ በዶ/ር ሙላቱ በላይነህ ለአገልጋዮች እየተሰጠ ያለ ትምህርት የመጀመሪያው ክፍል።
142 በመንፈስ መመላለስ || ክፍል 2 || በተከለ ማርቆስ (ዶ/ር) 24.01.2021 53:56
"በመንፈስ መመላለስ" በሚል ርዕስ በወንድም ተከለ ማርቆስ (ዶ/ር) የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት ሁለተኛው ክፍል:: የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች: ሉቃ. 1፡35/ ሮሜ 8፡14/ ቲቶ 3:5-7/ 1ቆሮ. 6:19-20/
141 ጌታ እኮ ነው - መልሶ ያቆማል! 17.01.2021 1:18:51
ጌታ እኮ ነው መልሶ ያቆማል! በሚል ርዕስ በዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 21 ላይ በወንድም ያቬሎ ናታዬ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል ጥናት ሁለተኛውና የመጨረሻው ክፍል።
140 ጌታ እኮ ነው - መልሶ ያቆማል! 10.01.2021 1:09:55
"ጌታ እኮ ነው - መልሶ ያቆማል!" በሚል ርዕስ በወንድም ያቬሎ ናታዬ እየቀረበ ያለ የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 21 ጥናት የመጀመሪያው ክፍል:: ተጨማሪ ጥቅሶች: ዮሐ. 20፡30፣31 / ማቴ 4:18-20/ ማቴ 16:16, 22, 23/ ሉቃ. 22:33, 56-61
139 ታማኝ ባሪያ || በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን 03.01.2021 54:14
"ታማኝ ባሪያ" በሚል ርዕስ በማቴ. 25:14-30 ባለው ክፍል ላይ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት:: ተጨማሪ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች: ኤፌ 4፡6-8/ 1 ቆሮ. 12፡4-11/ ዕብ. 3፡2-6/ 1ቆሮ. 4፡17/ ኤፌ. 6፡21/ 1 ጴጥ. 5፡12/ 3ኛ ዮሐ. 1፡5
138 ለህዝብ ሁሉ የሚሆን ታላቅ ደስታ! || በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን 27.12.2020 48:18
"ለህዝብ ሁሉ የሚሆን ታላቅ ደስታ!" በሚል ርዕስ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት።
137_በመንፈስ መመላላስ || በወንድም ተከለ ማርቆስ (ዶ/ር) 20.12.2020 1:06:51
"በመንፈስ መመላላስ" በሚል ርዕስ ገላ. 5፡22 ላይ ተመሥርቶ በወንድም ተከለ ማርቆስ (ዶ/ር) የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል። ተጨማሪ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች፡ ሮሜ 8፡14/ ዮሐ. 15፡1-2፣ 14፡12-17 / 1 ቆሮ. 13:4-7/ ገላ. 4፡18-19/ ሮሜ 12:1-2፣ 8:4-27/ ኤፌ. 6:18፣ 5:17-20/
136_የዘላለም ሕይወት ምንድን ነው? በወንድም ያቬሎ ናታዬ 13.12.2020 1:04:31
136_የዘላለም ሕይወት ምንድን ነው? በወንድም ያቬሎ ናታዬ "እውነተኛ አምላክ ብቻየሆንክ አንተን የላክኸውንም ኢየሱስ ክርስቶስን ያውቁ ዘንድ ይህች የዘላለም ሕይወት ናት::" ዮሐ17:3 ላይ የተመሰረተ የእለቱ ከ እግዚአብሔር ቃል መልእክት ሰዎች የዘላለምን ሕይወት እንዴት ያገኛሉ? 1. እውነተኛ የሆነውን እግዚአብሔር አምላክ እርሱን ማወቅ: ስለ እግዚአብሔር ማወቅ እና እግዚአብሔርን ማወቅ ይለያያልና:: 2. ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ እንደሆነ ማወቅና ማመን እና መቀበል መልእክተኛ የ እግዚአብሔር ልጅ እርሱ ኢየሱስ እንደሆነ ማወቅ
135_እግዚአብሔር ምድራችንን ይፈውሳል! || ክፍል 3 || በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን 06.12.2020 1:04:47
"እግዚአብሔር ምድራችንን ይፈውሳል!" በሚል ርዕስ በ2ኛ ዜና 7:11-14 ባለው ክፍል ላይ ተመሥርቶ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት ሦስተኛውና የመጨረሻው ክፍል::
134_እግዚአብሔር ምድራችንን ይፈውሳል! || ክፍል 2 || በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን 29.11.2020 58:05
"እግዚአብሔር ምድራችንን ይፈውሳል!" በሚል ርዕስ በ2ኛ ዜና 7:11-14 ባለው ክፍል ላይ ተመሥርቶ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት ሁለተኛው ክፍል:: ተጨማሪ ጥቅሶች: ምሳ. 1:20-33/ኢሳ. 58:1-14/1 ዮሐ. 1:7-9
133 እግዚአብሔር ምድራችንን ይፈውሳል! || ክፍል 1 || በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን 22.11.2020 46:47
"እግዚአብሔር ምድራችንን ይፈውሳል!" በሚል ርዕስ በ2ኛ ዜና 7:11-14 ባለው ክፍል ላይ ተመሥርቶ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት::
132 ጌታ ቅርብ ነው || ክፍል 2 || ወንድም ተከለ ማርቆስ (ዶ/ር) 15.11.2020 47:15
ርዕስ: ጌታ ቅርብ ነው || ክፍል 2 "ጌታ ቅርብ ነው" በሚል ርዕስ በወንድም ተከለ ማርቆስ (ዶ/ር) ፊል. 4:4-9 ባለው የእግዚአብሔር ቃል ላይ ተመሥርቶ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት::
131_ጌታ ቅርብ ነው || ክፍል 1 || በወንድም ተከለ ማርቆስ (ዶ/ር) 08.11.2020 39:19
ጌታ ቅርብ ነው በተከለ ማርቆስ (ዶ/ር) በአባቶች ቀን ፕሮግራም ላይ በፊሊ 4:6 ላይ የተመሰረተ ከ እ/ር ቃል መልእክት የቀረበ "ጌታ ቅርብ ነው። በነገር ሁሉ በጸሎትና በምልጃ ከምስጋና ጋር በእግዚአብሔር ዘንድ ልመናችሁን አስታውቁ እንጂ በአንዳች አትጨነቁ። አእምሮንም ሁሉ የሚያልፍ የእግዚአብሔር ሰላም ልባችሁንና አሳባችሁን በክርስቶስ ኢየሱስ ይጠብቃል።"ፊሊ 4:4-6 "እናንተም ትጠሩኛለችሁ፥ ሄዳችሁም ወደ እኔ ትጸልያላችሁ፥ እኔም እሰማችኋለሁ። እናንተ ትሹኛላችሁ፥ በፍጹም ልባችሁም ከሻችሁኝ ታገኙኛላችሁ።"ኤር 29:12-13 "እግዚአብሔርም መልካሙን መዓዛ አሸተተ፤ እግዚአብሔርም በልቡ አለ፦ ምድ...
130_ሰው ምንድን ነው? || ክፍል 5 || በወንድም ያቬሎ ናታዬ ያታሣ 01.11.2020 1:10:39
ይህ "ሰው ምንድን ነው?" በሚል ርዕስ በወንድም ያቬሎ ናታዬ እየቀረበ ያለው ተከታታይ ትምህርት አምስተኛውና የመጨረሻው ክፍል ነው:: ዘፍ. 1:26-28/ዘፍ. 2:7 በዚህ ክፍል የተዳሰሱ ዋና ዋና አሳቦች:- ርዕስ: ሰው ምንድን ነው? ክፍል 5: የሰው ዋጋ በዚህ ክፍል የተዳሰሱ አሳቦች: - -–ሌሎች ሥልጣኔዎችና ባህሎች ስለሰው ዋጋ ያላቸው ዕይታ –እስልምና ስለሰው ዋጋ ያላቸው ዕይታ –ምዕራባዊያን ስለሰው ዋጋ ያላቸው ዕይታ –መጽሐፍ ቅዱስ ስለሰው ዋጋ ምን ያስተምራል? –መጽሐፍ ቅዱሳዊውን ዕይታ መከተል ያሉት ክትለቶች (implications)
129_ሰው ምንድን ነው? || ክፍል 4 || በወንድም ያቬሎ ናታዬ ያታሣ 25.10.2020 1:03:27
ይህ "ሰው ምንድን ነው?" በሚል ርዕስ በወንድም ያቬሎ ናታዬ እየቀረበ ያለ ተከታታይ ትምህርት አራተኛው ክፍል ነው:: ዘፍ. 1:26-28/ዘፍ. 2:7 በዚህ ክፍል የተዳሰሱ ዋና ዋና አሳቦች:- ርዕስ: ሰው ምንድን ነው? ክፍል 4: "ሰው ሰው የሆነው ለምንድን ነው?/ሰው የተፈጠረበት ዓላማ ምንድን ነው?" ሰው በዋናነት የተፈጠረው ለኅብረት የሚለው አሳብ በስፋት ይተነተናል:: 1) ሰው ከእግዚአብሔር ጋር ያለው የወደ ላይ ኅብረት 2) ሰው ከሌሎች ሰዎችና ከተፈጥሮ ጋር ያለው ኅብረት 3) የክርስቶስ መስቀል ምሳሌነት ለሁለቱም የሰው የኅበረት አቅጣጫዎች 4) ፍቅር - ኅብረትን መተግበሪያ ዓይነተኛ መሣሪያ የሚሉ አሳቦች በስፋት ተዳስ...
128_የጌታ መንገድ || በወንድም አስቻለው ወልዴ 18.10.2020 19:11
የጌታ መንገድ በሚል ርዕስ በወንድም አስቻለው ወልዴ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት:: የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች: ዮሐ. 14:6/ ማቴ. 18:21-35 / ገላ. 5:19-21
127_የልብ መዝገብ ቢከፈት ምን ይወጣል? || በእህት ለምለም ጌታቸው 11.10.2020 52:34
"የልብ መዝገብ ቢከፈት ምን ይወጣል?" በሚል ርዕስ በ2ኛ ዜና 5 ላይ ተመሥርቶ በእህት ለምለም ጌታቸው የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት:: የመልዕክቱ ጭብጥ: ቁጣንና ጦርነትን የሚያስቀር የልብ መዝገብ አለ/በተቃራኒው ደግሞ ቁጣና ጦርነትን የሚቀሰቅስ የልብ መዝገብ አለ/ለፈውስ የሚሆን የልብ መዝገብ አለ/ለደዌ የሚዳርግ የልብ መዝገብ አለ:: የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች: 2 ነገ. 5:1> /ምሳ. 20:21 /1 ነገ. 19:15-19 /ሉቃ. 6:43-45
126_እግዚአብሔር ያያል! || በተከለ ማርቆስ ፋሼ (ዶ/ር) 04.10.2020 50:02
"እግዚአብሔር ያያል" በሚል ርዕስ በወንድም ተከለ ማርቆስ ፋሼ (ዶ/ር) የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት:: የመጽሐፍ ቅዱድስ ጥቅሶች: ዘፍ. 16:1-16/ኢዮብ 40:1-2/ኢዮብ 42:1-6/ሮሜ 5:3-4/
125_የመጥምቁ ዮሃንስ ምስክርነት || በዘገዬ መኮንን (ወ/ዊ) 27.09.2020 31:52
"የመጥምቁ ዮሃንስ ምስክርነት" በሚል ርዕስ በወንጌላዊ ዘገዬ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት:: በዮሐ 1:20-30 እና በሉቃስ 1:76 ላይ ባለው የእግዚአብሄር ቃል ላይ የተመሰረተ መልእክት::
124_የሚያስፈልገው ጥቂት ነው! 20.09.2020 58:06
"የሚያስፈልገው ጥቂት ነው!" በሚል ርዕስ በሉቃ. 10:38-42 ባለው ክፍል ላይ ተምሥርቶ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት:: የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች: ሉቃ. 10:38-42/ኢየሱስ በነ ማርታና ማሪያም ቤት || 1 ነገ. 17:7-14/ነቢዩ ኤልያስና የሰራፕታዋ ባልቴት || ማቴ. 15:32-38/ኢየሱስ 4000+ ሰዎችን በሰባት እንጀራና በጥቂት ዓሣ መመገቡ || መዝ. 37:16 ||
123_ሰው ምንድን ነው? || ክፍል 3 || በወንድም ያቬሎ ናታዬ 13.09.2020 59:33
ይህ "ሰው ምንድን ነው?" በሚል ርዕስ በወንድም ያቬሎ ናታዬ እየቀረበ ያለ ተከታታይ ትምህርት ሦስተኛው ክፍል ነው:: ዘፍ. 1:26-28/ዘፍ. 2:7 በዚህ ክፍል የተዳሰሱ ዋና ዋና አሳቦች:- ርዕስ: ሰው ምንድን ነው? ክፍል 3: "ሰው መንፈስ ነው ፤ ነፍስ አለው ፤ በሥጋ ውስጥ ይኖራል!" ባዮች ስህተታቸው ምንድን ነው? 1) የቃል እምነት እንቅስቃሴ ስለሰው ምንነት ያላቸውን አመለካከት በጥልቀት እንመለከታለን 2) የሚጠቅሷቸውን የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎችና እንዴት እንደተሳሳቱ እንመለከታለን:: 3) ከስህተት ራሳችንን ለመጠበቅ ከእያንዳንዳችን ምን እንደሚጠበቅ እንመለከታለን:: የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች / ዘፍ. 1:26-27 / መዝ...
Similar podcasts
Replaio is not a podcast publisher; show names, artwork and audio belong to their authors and are distributed through public RSS feeds.