ECFC in Finland

Ethiopian Christian Fellowship Church in Finland

Religion EN ↓ 447 episodes

This is a podcast from the Ethiopian Christian Fellowship in Finland, where you can listen to biblical teachings, messages, and sermons. May God bless all our listeners.

Author

ECFC in Finland

Category

Religion

Podcast website

ecfc-finland.org

Latest episode

Jul 5, 2026

Where to listen?

Podcasts in the app Replaio Radio Coming soon

Podcasts are coming to the app soon. Install now and be the first to see a whole new take on podcasts

Get it on Google Play Install for free Android 5M+ downloads · 4.8 rating iOS soon

Episodes

195 || ራስን እና የራስን ሚና ማወቅ || በወንድም ያቬሎ ናታዬ 09.01.2022

"ራስንና የራስን ሚና ማወቅ" በሚል ርዕስ በወንድም ያቬሎ ናታዬ ያታሣ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት።  የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች፣ ዮሐ. 1፡19-28፣ 35-37

194 || የእግዚአብሔርን ሥራ እኛው እንሥራ || በአገልጋይ ሄለን መስፍን 02.01.2022

ነህምያ ምዕራፍ 1-8 ላይ ተመሥርቶ በአገልጋይ ሄለን መስፍን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። 

193 || እስከዚህ ያደረስከኝ እኔ ማን ነኝ? || በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን 26.12.2021

"እስከዚህ ያደረስከኝ እኔ ማን ነኝ?" በሚል ርዕስ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የአመት መጨረሻ መልዕክት።  ዳዊት እስከዚህ ያደረስከኝ እኔ ማን ነኝ ያለባቸው ምክንያቶች፡-  1) ለንግሥና መመረጡና መቀባቱን አስቦ ነው 1 ሳሙ. 16፡ 1፣13  2) የእግዚአብሔርን ምህረት እያሰበ ነው 2 ዜና 21፡1፣13  3) የእግዚአብሔርን ጥበቃ እያሰበ ነው መዝ. 23  4) የእግዚአብሔርን እርዳታ እያሰበ ነው  መጪው አመት የብርታት አመት ነው 1 ነገ. 2፡1-3  1) የእግዚአብሔርን ቃል በመታዘዝ እንበርታ 2) በእግዚአብሔር ጸጋ እንበርታ (ዕብ. ፡1)

192 || የምንሻግረው ለምድን ነው? || በፓስተር ኃይላቸው ታዬ 19.12.2021

"የምንሻገረው ለምንድን ነው?" በሚል ርዕስ በፓስተር ኃይላቸው ታየ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። 

191 || በመንፈስ ኃይል መሻገር || ፓስተር ኃይላቸው ታዬ 18.12.2021

"በመንፈስ ኃይል መሻገር" በሚል ርዕስ በማቴ. 14፡22-27 ባለው ክፍል ላይ በፓስተር ኃይላቸው ታዬ የቀረበ የእግዚአብሔር መልዕክት።

190 || የዕንባቆም ክርክርና የእግዚአብሔር መልስ || በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን || ክፍል 2 12.12.2021

"የዕንባቆም ክርክርና የእግዚአብሔር መልስ" በሚል ርዕስ በትንቢተ ዕንባቆም ላይ ተመሥርቶ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ ትምህርት ሁለተኛውና የመጨረሻ ክፍል።

189 || የዕንባቆም ክርክርና የእግዚአብሔር መልስ || በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን || ክፍል 1 05.12.2021

"የዕንባቆም ክርክርና የእግዚአብሔር መልስ" በሚል ርዕስ በትንቢተ ዕንባቆም ላይ ተመሥርቶ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ ትምህርት የመጀመሪያው ክፍል። 

188 || በእምነት ማደግ || በወንድም ተከለ ማርቆስ ፋሼ (ዶ/ር) 28.11.2021

"በእምነት ማደግ" በሚል ርዕስ በወንድም ተከለ ማርቆስ (ዶ/ር) የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። ዮሐ.20፡1-8፣ መዝ. 119፡97-104፣ ማቴ. 6፡27-30

187 || በእምነት መራመድ || በወንድም ተከለ ማርቆስ ፋሼ (ዶ/ር) 21.11.2021

"በእምነት መራመድ" በሚል ርዕስ በወንድም ተከለ ማርቆስ (ዶ/ር) የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት።  ማቴ. 14፡23-36/ ያዕ. 1፡2/ ዕብ. 12፡1-2 

186 በአባቶች ቀን የቀረበ መጣጥፍ || በእህት ለምለም ጌታቸው 14.11.2021

የአባቶች ማስታወሻ፣ በአባቶች ቀን ኖቬምበር 14፣ 2021 

185 ለሚያምን ሁሉ ይቻላል! || በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን 14.11.2021

"ለሚያምን ሁሉ ይቻላል" በሚል ርዕስ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት።  ማር. 9፥2-25፣ ዘፍ. 17፥1  1) ለሚያምን መዳን ይቻላል / ሉቃ. 18፥18-27፣ ማር. 16፥16  2) ለሚያምን ለእግዚአብሔር ካህን መሆን ይቻላል / ራዕ. 1፥5-6፣ 1 ጴጥ. 2፥9  3) ለሚያምን እባቡን እና ጊንጡን መርገጥ ይቻላል / ራዕ. 12፥9፣ ሉቃ. 10፥19 

184 የህይወት ስኬት ቁልፎች || ክፍል 2|| በወንድም ያቬሎ ናታዬ 07.11.2021

"የህይወት ስኬት ቁልፎች" በሚል ርዕስ በመዝ. 1፡1-3 ላይ ተመሥርቶ በወንድም ያቬሎ ናታዬ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት የመጀመሪያው ክፍል።

183 የህይወት ስኬት ቁልፎች || ክፍል 1|| በወንድም ያቬሎ ናታዬ 31.10.2021

"የህይወት ስኬት ቁልፎች" በሚል ርዕስ በመዝ. 1፡1-3 ላይ ተመሥርቶ በወንድም ያቬሎ ናታዬ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት የመጀመሪያው ክፍል። 

182_ቀናችንን እንዋጅ በእህት ለምለም ጌታቸው (ሲ/ር) 24.10.2021

182_ቀናችንን እንዋጅ   በእህት ለምለም ጌታቸው  (ሲ/ር) ዘመናችንን ለመዋጀት ስናስብ ቀናችንን  እንዋጅ በ ኤፌ 5:8-17 በዘፍ 1:1-5 እና ፊል 4:9 ላይ የተመሰረተ  የእ/ር ቃል መልእክት   "ቀድሞ ጨለማ ነበራችሁና፥ አሁን ግን በጌታ ብርሃን ናችሁ፤ፍሬም ከሌለው ከጨለማ ሥራ ጋር አትተባበሩ፥ ይልቁን ግለጡት እንጂ፥  .... ....እንግዲህ እንደ ጥበበኞች እንጂ ጥበብ እንደሌላቸው ሳይሆን እንዴት እንድትመላለሱ በጥንቃቄ ተጠበቁ፤ ቀኖቹ ክፉዎች ናቸውና ዘመኑን ዋጁ። ስለዚህ የጌታ ፈቃድ ምን እንደ ሆነ አስተውሉ እንጂ ሞኞች አትሁኑ።" ኤፌ 5:8-...

181_መታዘዝ (ክፍል 2) ተከለ ማርቆስ (ዶ/ር ) 17.10.2021

181_መታዘዝ (ክፍል 2) ተከለ ማርቆስ (ዶ/ር  ) ለመታዘዝ ምሳሌያችን ክርስቶስ ኢየሱስ ነው :: እኛ ፍጥረቱ ነንና፤ እንመላለስበት ዘንድ እግዚአብሔር አስቀድሞ ያዘጋጀውን መልካሙን ሥራ ለማድረግ በክርስቶስ ኢየሱስ ተፈጠርን። ኤፌ 2:10 ለፍጥረቱ የበኵራት ዓይነት እንድንሆን በእውነት ቃል አስቦ ወለደን። ያዕ 1:18 ጋለሞታይቱ ረዓብ ሰላዮችን በሰላም ስለ ተቀበለቻቸው ከማይታዘዙ ጋር በእምነት አልጠፋችም። ዕብ 11:31

180_መታዘዝ (ክፍል-1) ተከለ ማርቆስ (ዶ/ር) 10.10.2021

180_መታዘዝ (ክፍል-1) ተከለ ማርቆስ (ዶ/ር በግላችን ለእግዚአብሄር በመታዘዝ ምን እንማራለን:: መታዘዝ የበረከትም መንገድ ነው ብትወዱኝ ትእዛዜን ጠብቁ።ዮሐ14:15 እንግዲህ፥ ወንድሞች ሆይ :- ሰውነታችሁን እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝና ሕያው ቅዱስም መሥዋዕት አድርጋችሁ ታቀርቡ ዘንድ በእግዚአብሔር ርኅራኄ እለምናችኋለሁ፥ እርሱም ለአእምሮ የሚመች አገልግሎታችሁ ነው።ሮሜ 12.1 እንዲህም አለው፦ እግዚአብሔር፦ በራሴ ማልሁ ይላል፤ ይህን ነገር አድርገሃልና፥ አንድ ልጅህንም አልከለከልህምና በእውነት በረከትን እባርክሃለሁ፥ ዘርህንም እንደ ሰማይ ከዋክብትና በባሕር ዳር እንዳለ አሸዋ አበዛዋለሁ፤ ዘርህም የጠላቶችን ደጅ ይወር...

179_ ከእኔ ተማሩ (ክፍል 6) ዘገየ መኮንን (ወ/ዊ) 03.10.2021

179_ ከእኔ ተማሩ (ክፍል 6)  ዘገየ መኮንን (ወ/ዊ) ክፍል 6 ከእኔ ተማሩ በዘገየ መኮንን (ወ/ዊ) መንፈስ ቅዱስን ከጌታ እንማር ሕፃኑም አደገ፥ ጥበብም ሞልቶበት በመንፈስ ጠነከረ፤ የእግዚአብሔርም ጸጋ በእርሱ ላይ ነበረ። ሉቃ 2:40 በመንፈሱ በውስጥ ሰውነታችሁ በኃይል እንድትጠነክሩ ክርስቶስም በልባችሁ በእምነት እንዲኖር እንደ ክብሩ ባለ ጠግነት መጠን ይስጣችሁ፤ የእናንተ ሥርና መሠረት በፍቅር ይጸና ዘንድ፥... ኤፌ 3:16

178_ ከእኔ ተማሩ (ክፍል 5) ዘገየ መኮንን (ወ/ዊ) 26.09.2021

178_ ከእኔ ተማሩ (ክፍል 5)  ዘገየ መኮንን (ወ/ዊ) ክፍል 5 ከእኔ ተማሩ ዘገየ መኮንን (ወ/ዊ) 5-1  እግዚአብሄርን መታዘዝ በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፥ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ። ፊሊጵ 2:8 (እግዚአብሔርን ስንወድ ትእዛዛቱንም ስናደርግ የእግዚአብሔርን ልጆች እንድንወድ በዚህ እናውቃለን። ትእዛዛቱን ልንጠብቅ የእግዚአብሔር ፍቅር ይህ ነውና፤ ...)1ዮሐ 5:3 5-2  ማገልገልን እንማር (...የአሕዛብ አለቆች እንዲገዙአቸው ታላላቆቹም በላያቸው እንዲሠለጥኑ ታውቃላችሁ። በእናንተስ እንዲህ አይደለም፤ ነገር ግን ማንም ከእናንተ ታላቅ ሊሆን የሚወድ የእናንተ...

177_ከ እኔ ተማሩ (ክፍል 4) ዘገዬ መኮንን (ወ/ዊ) 19.09.2021

177_ከ እኔ ተማሩ (ክፍል 4) ዘገዬ መኮንን (ወ/ዊ) ከክርስቶስ ምህረት ማድረግን እንማር እናንተ ደካሞች ሸክማችሁ የከበደ ሁሉ፥ ወደ እኔ ኑ፥ እኔም አሳርፋችኋለሁ። ቀንበሬን በላያችሁ ተሸከሙ ከእኔም ተማሩ፥ እኔ የዋህ በልቤም ትሑት ነኝና፥ ለነፍሳችሁም ዕረፍት ታገኛላችሁ፤ ቀንበሬ ልዝብ ሸክሜም ቀሊል ነውና። ማቲ 11:28-29 እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው፥ ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እያስተማራችኋቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው፤ እነሆም እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ። ማቲ 28:19-20

176_ከእኔ ተማሩ ክፍል 3 // ዘገየ መኮንን (ወ/ዊ) 12.09.2021

176_ከእኔ ተማሩ ክፍል 3  // ዘገየ መኮንን (ወ/ዊ) እናንተ ደካሞች ሸክማችሁ የከበደ ሁሉ፥ ወደ እኔ ኑ፥ እኔም አሳርፋችኋለሁ። ቀንበሬን በላያችሁ ተሸከሙ ከእኔም ተማሩ፥ እኔ የዋህ በልቤም ትሑት ነኝና፥ ለነፍሳችሁም ዕረፍት ታገኛላችሁ፤ ቀንበሬ ልዝብ ሸክሜም ቀሊል ነውና። ማቲ 11:28-29

175_መንፈሳዊ ጽናት ክፍል 2 ተከለ ማርቆስ (ዶ/ር) 05.09.2021

175_መንፈሳዊ ጽናት ክፍል_ 2  ተከለ ማርቆስ (ዶ/ር) ለመጽናት ስልጠናና፣ልምምድ ውስጥ መግባት  ያስፈልጋል። ለመጽናት  መለማመድ ያለብን 1)  አንተም አምላክህን እግዚአብሔርን በፍጹም ልብህ በፍጹምም ነፍስህ በፍጹምም ኃይልህ ውደድ። ዘዳ6:5 2)አትበቀልም፥ በሕዝብህም ልጆች ቂም አትያዝ፥ ነገር ግን ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ፤ ..ዘለዋ 19፡ 18 እናንተ ደካሞች ሸክማችሁ የከበደ፣ ወደ እኔ ኑ ፣ እኔም አሳርፋችኋለሁ ። ቀንበሬንም በላያችሁ ተሸከሙ፣ ከእኔም ተማሩ  ፣እኔ የዋህ በልቤ ትሁት ነኝና፣ ለነፍሳችሁ ዕረፍትን ታገኛላችሁ። ቀንበሬ ልዝብ...

174_መንፈሳዊ ጽናት ተከለ ማርቆስ ዶ/ር 29.08.2021

174_መንፈሳዊ ጽናት  ተከለ ማርቆስ ዶ/ር ሰው አለምን ሁሉ ቢያተርፍ ነፍሱንም ቢያጎድል ምን ይጠቅመዋል። ማር 8:36 ሰው አለምን ሁሉ ቢያተርፍ ነፍሱንም ቢያጎድል ምን ይጠቅመዋል። ማር 8:36 ሰው ለአላማው ሲል ይጸናል :: ነፍሴን አላጎድልም  የሌሎችም ነፍስ ሲትጎድል አላይም ያለ ማለት ነው::

173 ከኢየሱስ መማር || ክፍል 2|| በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን 22.08.2021

"ከኢየሱስ መማር" በሚል ርዕስ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት ክፍል 2። የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች፡ ማቴ. 11፡28

172 || ወርቃማው ህግ || በእህት ለምለም ጌታቸው 15.08.2021

ወርቃማው ህግ በሚል በእህት ለምለም ጌታቸው የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። 

171 መንፈሳዊ አንድነት ትዕዛዝም ስጦታም ነው || ያቬሎ ናታዬ 08.08.2021

መንፈሳዊ አንድነትን መጠበቅ አስመልክቶ በሮሜ 15፡ 1-13 ላይ ተመሥርቶ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። 

Listen to the Ethiopian Christian Fellowship Church in Finland podcast in Replaio

Radio and podcasts in one app - free, with no sign-up. Install today and do not miss the launch

Get it on Google Play

Replaio is not a podcast publisher; show names, artwork and audio belong to their authors and are distributed through public RSS feeds.