ECFC in Finland
Ethiopian Christian Fellowship Church in Finland
This is a podcast from the Ethiopian Christian Fellowship in Finland, where you can listen to biblical teachings, messages, and sermons. May God bless all our listeners.
Author
ECFC in Finland
Category
Podcast website
Latest episode
Jul 5, 2026
Where to listen?
Podcasts in the app Replaio Radio Coming soonPodcasts are coming to the app soon. Install now and be the first to see a whole new take on podcasts
Episodes
195 || ራስን እና የራስን ሚና ማወቅ || በወንድም ያቬሎ ናታዬ 09.01.2022 59:01
"ራስንና የራስን ሚና ማወቅ" በሚል ርዕስ በወንድም ያቬሎ ናታዬ ያታሣ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች፣ ዮሐ. 1፡19-28፣ 35-37
194 || የእግዚአብሔርን ሥራ እኛው እንሥራ || በአገልጋይ ሄለን መስፍን 02.01.2022 2:22:26
ነህምያ ምዕራፍ 1-8 ላይ ተመሥርቶ በአገልጋይ ሄለን መስፍን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት።
193 || እስከዚህ ያደረስከኝ እኔ ማን ነኝ? || በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን 26.12.2021 42:33
"እስከዚህ ያደረስከኝ እኔ ማን ነኝ?" በሚል ርዕስ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የአመት መጨረሻ መልዕክት። ዳዊት እስከዚህ ያደረስከኝ እኔ ማን ነኝ ያለባቸው ምክንያቶች፡- 1) ለንግሥና መመረጡና መቀባቱን አስቦ ነው 1 ሳሙ. 16፡ 1፣13 2) የእግዚአብሔርን ምህረት እያሰበ ነው 2 ዜና 21፡1፣13 3) የእግዚአብሔርን ጥበቃ እያሰበ ነው መዝ. 23 4) የእግዚአብሔርን እርዳታ እያሰበ ነው መጪው አመት የብርታት አመት ነው 1 ነገ. 2፡1-3 1) የእግዚአብሔርን ቃል በመታዘዝ እንበርታ 2) በእግዚአብሔር ጸጋ እንበርታ (ዕብ. ፡1)
192 || የምንሻግረው ለምድን ነው? || በፓስተር ኃይላቸው ታዬ 19.12.2021 52:57
"የምንሻገረው ለምንድን ነው?" በሚል ርዕስ በፓስተር ኃይላቸው ታየ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት።
191 || በመንፈስ ኃይል መሻገር || ፓስተር ኃይላቸው ታዬ 18.12.2021 1:16:51
"በመንፈስ ኃይል መሻገር" በሚል ርዕስ በማቴ. 14፡22-27 ባለው ክፍል ላይ በፓስተር ኃይላቸው ታዬ የቀረበ የእግዚአብሔር መልዕክት።
190 || የዕንባቆም ክርክርና የእግዚአብሔር መልስ || በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን || ክፍል 2 12.12.2021 36:17
"የዕንባቆም ክርክርና የእግዚአብሔር መልስ" በሚል ርዕስ በትንቢተ ዕንባቆም ላይ ተመሥርቶ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ ትምህርት ሁለተኛውና የመጨረሻ ክፍል።
189 || የዕንባቆም ክርክርና የእግዚአብሔር መልስ || በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን || ክፍል 1 05.12.2021 44:06
"የዕንባቆም ክርክርና የእግዚአብሔር መልስ" በሚል ርዕስ በትንቢተ ዕንባቆም ላይ ተመሥርቶ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ ትምህርት የመጀመሪያው ክፍል።
188 || በእምነት ማደግ || በወንድም ተከለ ማርቆስ ፋሼ (ዶ/ር) 28.11.2021 45:24
"በእምነት ማደግ" በሚል ርዕስ በወንድም ተከለ ማርቆስ (ዶ/ር) የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። ዮሐ.20፡1-8፣ መዝ. 119፡97-104፣ ማቴ. 6፡27-30
187 || በእምነት መራመድ || በወንድም ተከለ ማርቆስ ፋሼ (ዶ/ር) 21.11.2021 53:13
"በእምነት መራመድ" በሚል ርዕስ በወንድም ተከለ ማርቆስ (ዶ/ር) የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። ማቴ. 14፡23-36/ ያዕ. 1፡2/ ዕብ. 12፡1-2
186 በአባቶች ቀን የቀረበ መጣጥፍ || በእህት ለምለም ጌታቸው 14.11.2021 19:25
የአባቶች ማስታወሻ፣ በአባቶች ቀን ኖቬምበር 14፣ 2021
185 ለሚያምን ሁሉ ይቻላል! || በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን 14.11.2021 57:02
"ለሚያምን ሁሉ ይቻላል" በሚል ርዕስ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። ማር. 9፥2-25፣ ዘፍ. 17፥1 1) ለሚያምን መዳን ይቻላል / ሉቃ. 18፥18-27፣ ማር. 16፥16 2) ለሚያምን ለእግዚአብሔር ካህን መሆን ይቻላል / ራዕ. 1፥5-6፣ 1 ጴጥ. 2፥9 3) ለሚያምን እባቡን እና ጊንጡን መርገጥ ይቻላል / ራዕ. 12፥9፣ ሉቃ. 10፥19
184 የህይወት ስኬት ቁልፎች || ክፍል 2|| በወንድም ያቬሎ ናታዬ 07.11.2021 38:05
"የህይወት ስኬት ቁልፎች" በሚል ርዕስ በመዝ. 1፡1-3 ላይ ተመሥርቶ በወንድም ያቬሎ ናታዬ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት የመጀመሪያው ክፍል።
183 የህይወት ስኬት ቁልፎች || ክፍል 1|| በወንድም ያቬሎ ናታዬ 31.10.2021 35:29
"የህይወት ስኬት ቁልፎች" በሚል ርዕስ በመዝ. 1፡1-3 ላይ ተመሥርቶ በወንድም ያቬሎ ናታዬ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት የመጀመሪያው ክፍል።
182_ቀናችንን እንዋጅ በእህት ለምለም ጌታቸው (ሲ/ር) 24.10.2021 37:27
182_ቀናችንን እንዋጅ በእህት ለምለም ጌታቸው (ሲ/ር) ዘመናችንን ለመዋጀት ስናስብ ቀናችንን እንዋጅ በ ኤፌ 5:8-17 በዘፍ 1:1-5 እና ፊል 4:9 ላይ የተመሰረተ የእ/ር ቃል መልእክት "ቀድሞ ጨለማ ነበራችሁና፥ አሁን ግን በጌታ ብርሃን ናችሁ፤ፍሬም ከሌለው ከጨለማ ሥራ ጋር አትተባበሩ፥ ይልቁን ግለጡት እንጂ፥ .... ....እንግዲህ እንደ ጥበበኞች እንጂ ጥበብ እንደሌላቸው ሳይሆን እንዴት እንድትመላለሱ በጥንቃቄ ተጠበቁ፤ ቀኖቹ ክፉዎች ናቸውና ዘመኑን ዋጁ። ስለዚህ የጌታ ፈቃድ ምን እንደ ሆነ አስተውሉ እንጂ ሞኞች አትሁኑ።" ኤፌ 5:8-...
181_መታዘዝ (ክፍል 2) ተከለ ማርቆስ (ዶ/ር ) 17.10.2021 46:27
181_መታዘዝ (ክፍል 2) ተከለ ማርቆስ (ዶ/ር ) ለመታዘዝ ምሳሌያችን ክርስቶስ ኢየሱስ ነው :: እኛ ፍጥረቱ ነንና፤ እንመላለስበት ዘንድ እግዚአብሔር አስቀድሞ ያዘጋጀውን መልካሙን ሥራ ለማድረግ በክርስቶስ ኢየሱስ ተፈጠርን። ኤፌ 2:10 ለፍጥረቱ የበኵራት ዓይነት እንድንሆን በእውነት ቃል አስቦ ወለደን። ያዕ 1:18 ጋለሞታይቱ ረዓብ ሰላዮችን በሰላም ስለ ተቀበለቻቸው ከማይታዘዙ ጋር በእምነት አልጠፋችም። ዕብ 11:31
180_መታዘዝ (ክፍል-1) ተከለ ማርቆስ (ዶ/ር) 10.10.2021 59:39
180_መታዘዝ (ክፍል-1) ተከለ ማርቆስ (ዶ/ር በግላችን ለእግዚአብሄር በመታዘዝ ምን እንማራለን:: መታዘዝ የበረከትም መንገድ ነው ብትወዱኝ ትእዛዜን ጠብቁ።ዮሐ14:15 እንግዲህ፥ ወንድሞች ሆይ :- ሰውነታችሁን እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝና ሕያው ቅዱስም መሥዋዕት አድርጋችሁ ታቀርቡ ዘንድ በእግዚአብሔር ርኅራኄ እለምናችኋለሁ፥ እርሱም ለአእምሮ የሚመች አገልግሎታችሁ ነው።ሮሜ 12.1 እንዲህም አለው፦ እግዚአብሔር፦ በራሴ ማልሁ ይላል፤ ይህን ነገር አድርገሃልና፥ አንድ ልጅህንም አልከለከልህምና በእውነት በረከትን እባርክሃለሁ፥ ዘርህንም እንደ ሰማይ ከዋክብትና በባሕር ዳር እንዳለ አሸዋ አበዛዋለሁ፤ ዘርህም የጠላቶችን ደጅ ይወር...
179_ ከእኔ ተማሩ (ክፍል 6) ዘገየ መኮንን (ወ/ዊ) 03.10.2021 45:59
179_ ከእኔ ተማሩ (ክፍል 6) ዘገየ መኮንን (ወ/ዊ) ክፍል 6 ከእኔ ተማሩ በዘገየ መኮንን (ወ/ዊ) መንፈስ ቅዱስን ከጌታ እንማር ሕፃኑም አደገ፥ ጥበብም ሞልቶበት በመንፈስ ጠነከረ፤ የእግዚአብሔርም ጸጋ በእርሱ ላይ ነበረ። ሉቃ 2:40 በመንፈሱ በውስጥ ሰውነታችሁ በኃይል እንድትጠነክሩ ክርስቶስም በልባችሁ በእምነት እንዲኖር እንደ ክብሩ ባለ ጠግነት መጠን ይስጣችሁ፤ የእናንተ ሥርና መሠረት በፍቅር ይጸና ዘንድ፥... ኤፌ 3:16
178_ ከእኔ ተማሩ (ክፍል 5) ዘገየ መኮንን (ወ/ዊ) 26.09.2021 1:07:39
178_ ከእኔ ተማሩ (ክፍል 5) ዘገየ መኮንን (ወ/ዊ) ክፍል 5 ከእኔ ተማሩ ዘገየ መኮንን (ወ/ዊ) 5-1 እግዚአብሄርን መታዘዝ በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፥ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ። ፊሊጵ 2:8 (እግዚአብሔርን ስንወድ ትእዛዛቱንም ስናደርግ የእግዚአብሔርን ልጆች እንድንወድ በዚህ እናውቃለን። ትእዛዛቱን ልንጠብቅ የእግዚአብሔር ፍቅር ይህ ነውና፤ ...)1ዮሐ 5:3 5-2 ማገልገልን እንማር (...የአሕዛብ አለቆች እንዲገዙአቸው ታላላቆቹም በላያቸው እንዲሠለጥኑ ታውቃላችሁ። በእናንተስ እንዲህ አይደለም፤ ነገር ግን ማንም ከእናንተ ታላቅ ሊሆን የሚወድ የእናንተ...
177_ከ እኔ ተማሩ (ክፍል 4) ዘገዬ መኮንን (ወ/ዊ) 19.09.2021 53:57
177_ከ እኔ ተማሩ (ክፍል 4) ዘገዬ መኮንን (ወ/ዊ) ከክርስቶስ ምህረት ማድረግን እንማር እናንተ ደካሞች ሸክማችሁ የከበደ ሁሉ፥ ወደ እኔ ኑ፥ እኔም አሳርፋችኋለሁ። ቀንበሬን በላያችሁ ተሸከሙ ከእኔም ተማሩ፥ እኔ የዋህ በልቤም ትሑት ነኝና፥ ለነፍሳችሁም ዕረፍት ታገኛላችሁ፤ ቀንበሬ ልዝብ ሸክሜም ቀሊል ነውና። ማቲ 11:28-29 እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው፥ ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እያስተማራችኋቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው፤ እነሆም እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ። ማቲ 28:19-20
176_ከእኔ ተማሩ ክፍል 3 // ዘገየ መኮንን (ወ/ዊ) 12.09.2021 45:48
176_ከእኔ ተማሩ ክፍል 3 // ዘገየ መኮንን (ወ/ዊ) እናንተ ደካሞች ሸክማችሁ የከበደ ሁሉ፥ ወደ እኔ ኑ፥ እኔም አሳርፋችኋለሁ። ቀንበሬን በላያችሁ ተሸከሙ ከእኔም ተማሩ፥ እኔ የዋህ በልቤም ትሑት ነኝና፥ ለነፍሳችሁም ዕረፍት ታገኛላችሁ፤ ቀንበሬ ልዝብ ሸክሜም ቀሊል ነውና። ማቲ 11:28-29
175_መንፈሳዊ ጽናት ክፍል 2 ተከለ ማርቆስ (ዶ/ር) 05.09.2021 1:06:15
175_መንፈሳዊ ጽናት ክፍል_ 2 ተከለ ማርቆስ (ዶ/ር) ለመጽናት ስልጠናና፣ልምምድ ውስጥ መግባት ያስፈልጋል። ለመጽናት መለማመድ ያለብን 1) አንተም አምላክህን እግዚአብሔርን በፍጹም ልብህ በፍጹምም ነፍስህ በፍጹምም ኃይልህ ውደድ። ዘዳ6:5 2)አትበቀልም፥ በሕዝብህም ልጆች ቂም አትያዝ፥ ነገር ግን ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ፤ ..ዘለዋ 19፡ 18 እናንተ ደካሞች ሸክማችሁ የከበደ፣ ወደ እኔ ኑ ፣ እኔም አሳርፋችኋለሁ ። ቀንበሬንም በላያችሁ ተሸከሙ፣ ከእኔም ተማሩ ፣እኔ የዋህ በልቤ ትሁት ነኝና፣ ለነፍሳችሁ ዕረፍትን ታገኛላችሁ። ቀንበሬ ልዝብ...
174_መንፈሳዊ ጽናት ተከለ ማርቆስ ዶ/ር 29.08.2021 1:06:28
174_መንፈሳዊ ጽናት ተከለ ማርቆስ ዶ/ር ሰው አለምን ሁሉ ቢያተርፍ ነፍሱንም ቢያጎድል ምን ይጠቅመዋል። ማር 8:36 ሰው አለምን ሁሉ ቢያተርፍ ነፍሱንም ቢያጎድል ምን ይጠቅመዋል። ማር 8:36 ሰው ለአላማው ሲል ይጸናል :: ነፍሴን አላጎድልም የሌሎችም ነፍስ ሲትጎድል አላይም ያለ ማለት ነው::
173 ከኢየሱስ መማር || ክፍል 2|| በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን 22.08.2021 56:13
"ከኢየሱስ መማር" በሚል ርዕስ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት ክፍል 2። የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች፡ ማቴ. 11፡28
172 || ወርቃማው ህግ || በእህት ለምለም ጌታቸው 15.08.2021 45:22
ወርቃማው ህግ በሚል በእህት ለምለም ጌታቸው የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት።
171 መንፈሳዊ አንድነት ትዕዛዝም ስጦታም ነው || ያቬሎ ናታዬ 08.08.2021 1:13:20
መንፈሳዊ አንድነትን መጠበቅ አስመልክቶ በሮሜ 15፡ 1-13 ላይ ተመሥርቶ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት።
Similar podcasts
Replaio is not a podcast publisher; show names, artwork and audio belong to their authors and are distributed through public RSS feeds.