ECFC in Finland

Ethiopian Christian Fellowship Church in Finland

Religion EN ↓ 447 episodes

This is a podcast from the Ethiopian Christian Fellowship in Finland, where you can listen to biblical teachings, messages, and sermons. May God bless all our listeners.

Author

ECFC in Finland

Category

Religion

Podcast website

ecfc-finland.org

Latest episode

Jul 5, 2026

Where to listen?

Podcasts in the app Replaio Radio Coming soon

Podcasts are coming to the app soon. Install now and be the first to see a whole new take on podcasts

Get it on Google Play Install for free Android 5M+ downloads · 4.8 rating iOS soon

Episodes

220 || የዮሐንስ ራዕይ ለ7ቱ አቢያተ ክርስቲያናት || ክፍል 5 || በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን 05.06.2022

"የዮሐንስ ራዕይ ለ7ቱ አቢያተ ክርስቲያናት" በሚል ርዕስ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት 5ተኛው ክፍል። የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል፡ ራዕይ ምዕራፍ 2፡18-29 ይህ ክፍል ለትያጥሮን ቤተ ክርስቲያን የተላከ መልዕክትን ይመለከታል። መልዕክቱ ውስጥ ያሉ 6 ነጥቦች፡ በዚህ ክፍል ውስጥ ጌታ ለትያጥሮን መልዓክ/አገልጋይ ያስተላለፈው መልዕክት ውስጥ የሚከተሉት 6 ነጥቦች እንመለከታለን። 1) መግቢያ ስለ ትያጥሮን ከተማ (ሐዋ. 16፡14) 2) ጌታ ራሱን የገለጠበት መንገድ (2፡18) 3) የምሥጋና መልዕክት (2፡19) 4) የተግሳጽ/የነቀፋ መልዕክት (2፡20-21) 5) የማስጠንቀቂያ መልዕክት (2፡22-23)...

219 || በመጠን ኑሩ! || በወንድም ተከለ ማርቆስ (ዶ/ር) 29.05.2022

"በመጠን ኑሩ" በሚል ርዕስ፣ በወንድም ተከለ ማርቆስ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት።  መሪ ጥቅስ፡ 1 ጴጥ. 4፡7-8  በመጠን ስንኖር ምን ይሆናል?  1) እንድንጸልይ ይረዳናል 1 ጴጥ. 4፡7-8  2) እንድንነቃ ይረዳናል 1 ተሰሎ. 5፡6-8  3) የጠላትን ሐሳብ እንድንገነዘብ ይረዳናል 1 ጴጥ. 5፡8  4) ሁሉም ነገር በጊዜ ውስጥ መሆኑን እንድንገነዘብ ይረዳናል መክ. 3፡11  

218 || የጌታን መንገድ መከተል || ክፍል 2 || በወንድም ያቬሎ ናታዬ 22.05.2022

የጌታን መንገድ መከተል ተከታታይ ትምህርት ክፍል 2፡ የጌታ መንገድ ባህሪያት፡ አገልጋይነት በዚህ ክፍል የተዳሰሱ ርዕሰ ጉዳዮች፡- 1) አገልጋይነት ምንድን ነው? 2) አገልጋይነት የብልጫና የከፍታ መንገድ ነው 3) አገልጋይነት የቀዳማይነት ወይም የፊተኛነት መንገድ ነው 4) አገልጋይነት የታላቅነትና የገዥነት መንገድ ነው በዚህ ክፍል የተጠቀሱ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች ዮሐ. 13፡1-17/ ማቴ. 23፡1-12/ ማር. 9፡33-37/ ማር. 10፡42-45/ ሉቃ. 22፡24-27/ 

217 || የጌታን መንገድ መከተል || ክፍል 1 || በወንድም ያቬሎ ናታዬ ያታሣ 15.05.2022

የጌታን መንገድ መከተል ተከታታይ ትምህርት  ክፍል 1፡ መሠረታዊ ሐሳቦች፣ ዓላማና ቅድመ ሁኔታ የጌታን መንገድ ለመከተል  በዚህ ክፍል የተዳሰሱ ርዕሰ ጉዳዮች፡-  1) መንገድ ምንድን ነው?  2) መከተል ምንድን ነው?  3) የጌታን መንገድ የመከተል ዋና ዓላማ 4) የጌታን መንገድ ለመከተል አስፈላጊ ቅድመ ሁኔታ በዚህ ክፍል የተጠቀሱ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች ዮሐ. 13፡12-17/ መዝ. 119፡9/ ሐዋ. 11፡26/ ዮሐ. 14፡15/ ሆሴ. 6፡3ሀ/ 2ቆሮ. 5፡17ሀ/ ዕብ. 12፡1-2/ ቆላ. 3፡10/ 1 ቆሮ. 2፡14/ 1 ቆሮ. 2፡16/ 

216 || ጊዜ/አሁን || በእህት ለምለም ጌታቸው 08.05.2022

"ጊዜ/አሁን" በሚል ርዕስ በእህት ለምለም ጌታቸው የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት።  የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች፡ መክ. 3:1፣10-11/ ዮሐ. 2፡1-11/ ዮሐ. 11፡17-27/ መሳ. 13፡2-1

215 || የእምነት አስፈላጊነት || በወንድም በእምነት ካሳ 01.05.2022

"እግዚአብሔርን የሚያስደስተው እምነታችን ነው/የእምነት አስፈላጊነት" በሚል ርዕስ በወንድም በእምነት ካሳ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት።  (ቅዱሳን፣ በመቅረጸ-ድምጹ ድንገት መሙላት ምክንያት መልዕክቱ ወደ መጨረሻው አካባቢ የተቋረጠ ይመስላል። ሙሉ ሀሳቡ አልተቀዳም። ለተፈጠረው ቴክኒካዊ ስህተት ይቅርታ እንጠቅይቃለን።) የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች፣ ዕብ. 11፡6 / ሮሜ 10፡17 / ሮሜ 14፡1 

214 || የዮሐንስ ራዕይ ለ7ቱ አቢያተ ክርስቲያናት || ክፍል 4 || በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን 24.04.2022

"የዮሐንስ ራዕይ ለ7ቱ አቢያተ ክርስቲያናት" በሚል ርዕስ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት ሦስተኛው ክፍል። የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል፡ ራዕይ ምዕራፍ 2፡12-17 ይህ ክፍል ለጴርጋሞን ቤተ ክርስቲያን የተላከ መልዕክትን ይመለከታል።

213 || የጠላታችሁ ሐሳብ ተቀይሯል! || በነቢይ መስፍን አለሙ 17.04.2022

የ2022 የኢትዮጵያ ክርስቲያን ኅብረት ቤተክርስቲያን በፊንላንድ የፋሲካ ኮንፍረንስ "የጠላታችሁ ሐሳብ ተቀይሯል!" በሚል ርዕስ እሑድ ኤፕሪል 17 ቀን 2022 በነቢይ መስፍን አለሙ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት! የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል፡ ሐዋ. 28፡1-6

212 || የእናንተ ቤት ይበረታል፣ የጠላት ቤት ይደክማል! || በነቢይ መስፍን አለሙ 16.04.2022

የ2022 የኢትዮጵያ ክርስቲያን ኅብረት ቤተክርስቲያን በፊንላንድ የፋሲካ ኮንፍረንስ "የእናንተ ቤት ይበረታል፣ የጠላት ቤት ይደክማል!" በሚል ርዕስ ቅዳሜ ኤፕሪል 16 ቀን 2022 በነቢይ መስፍን አለሙ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት! የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል፡ 2 ሳሙ. 3፡1

211 || ነገራችሁ አልተሰወረም! || በነቢይት አስናቀች ባንጫ 16.04.2022

የ2022 የኢትዮጵያ ክርስቲያን ኅብረት ቤተክርስቲያን በፊንላንድ የፋሲካ ኮንፍረንስ "ነገራችሁ አልተሰወረም!" በሚል ርዕስ ቅዳሜ ኤፕሪል 16 ቀን 2022 በነቢይት አስናቀች ባንጫ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት! የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል፡ ኢሳ. 40፡27-31

210 || ይሰበራል! || በነቢይ መስፍን አለሙ 15.04.2022

የ2022 የኢትዮጵያ ክርስቲያን ኅብረት ቤተክርስቲያን በፊንላንድ የፋሲካ ኮንፍረንስ  "ይሰበራል!" በሚል ርዕስ ዓርብ ኤፕሪል 15 ቀን 2022 በነቢይ መስፍን አለሙ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት!  የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል፡ ሐዋ. 16፡16-34 

209 || የጠበቃችሁትን ማየት ይሆንላችኋል! || በነቢይት አስናቀች ባንጫ 13.04.2022

"የጠበቃችሁትን ማየት ይሆንላችኋል!" በሚል ርዕስ ነቢይት አስናቀች ባንጫ የቀረበ የእግዚአብ ሔር ቃል መልዕክት።  የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል፡ ሉቃስ 2፡ 25-31 የእስራኤልን መጽናናት ይጠባበቅ ነበር። ጻድቅ እና ትጉህም ነበር።

208 || የብልጫ መንፈስ || በነቢይ መስፍን አለሙ 10.04.2022

"የብልጫ መንፈስ" በሚል በ2 ነገ. 2፡19-22 ላይ ተመሥርቶ በነቢይ መስፍን አለሙ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። 

207 || እኔ ነኝ አትፍሩ || በወንድም ታከለ ማርቆስ (ዶ/ር) 03.04.2022

"እኔ ነኝ አትፍሩ!" በሚል ርዕስ በዮሐ. 6፡20 ላይ ተመሥርቶ በወንድም ተከለ ማርቆስ (ዶ/ር) የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት ክፍል §1።  የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶ፣ ዘፍ. 15፡1-6

206 || ስለጌታ ራት 3 ዋና ነገሮች || በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን 27.03.2022

በጌታ ራት ወቅት ጌታ በትኩረት የተናገራቸው 3 ዋና ነገሮች፡ -  1) መታሰቢያ ነው  ሉቃ. 22፡19/ 1 ቆሮ. 11፡23-26  2) አዲስ ኪዳን ነው  ማቴ. 26፡28 / ማር. 14፡24 / ሮሜ 3፡25 / ሮሜ 5፡9 / ሐዋ. 20፡28 / ዕብ. 9፡14  3) እርስ በርስ የመዋደድ (የአንድነት) ምልክት ነው  ዮሐ. 13፡1-38 / 1 ቆሮ. 10፡ 16-17  የጌታን ራት የሚካፈለው ማን ነው?  1 ቆሮ. 11፡27-29 

205 በትዕግሥት ማደግ || በተከለ ማርቆስ ፋሼ (ዶ/ር) 20.03.2022

በትዕግሥት ማደግ በሚል በዶ/ር ተከለ ማርቆስ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። 

204 || ልባም ሰው ማን ነው? || በወንድም እምነት ካሳ 13.03.2022

"ልባም ሰው ማን ነው? በሚል በማቴ. 7፡24-27 ባለው የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል ላይ ተመሥርቶ በወንድም እምነት ካሳ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት።  ተጨማሪ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች፡ ኤር. 11፡6 / ዮሐ. 10፡1-5 / ሉቃ. 10፡38-42 /ያዕ. 1፡22  የመልዕክቱ ጭብጥ፡ ልባም ሰው የጌታን (የእግዚአብሔርን) ቃል ሰምቶ የሚደርግ ሰው ነው። 

203 || በሌሎች ላይ ስለመፍረድ መጽሐፍ ቅዱስ ምን ያስተምራል? || ክፍል 2 || በወንድም ያቬሎ ናታዬ 06.03.2022

"በሌሎች ላይ ስለመፍረድ መጽሐፍ ቅዱስ ምን ያስተምራል?" በሚል ርዕስ በወንድም ያቬሎ ናታዬ የቀረበ የእግዚአሔር ቃል መልዕክት ክፍል 2። የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች፡ - ማቴ. 18:15-20/1 ቆሮ. 5:9-13/ 1 ቆሮ. 6፡1-11

202 || በሌሎች ላይ ስለመፍረድ መጽሐፍ ቅዱስ ምን ያስተምራል? || ክፍል 1 || በወንድም ያቬሎ ናታዬ 27.02.2022

"በሌሎች ላይ ስለመፍረድ መጽሐፍ ቅዱስ ምን ያስተምራል?" በሚል ርዕስ በወንድም ያቬሎ ናታዬ የቀረበ የእግዚአሔር ቃል መልዕክት ክፍል ።  የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች፡ - ማቴ. 7፡1-5/ዮሐ. 7፡24/ ሮሜ 2፡1-4

201 || የዮሐንስ ራዕይ ለ7ቱ አቢያተ ክርስቲያናት || ክፍል 3 || በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን 20.02.2022

"የዮሐንስ ራዕይ ለ7ቱ አቢያተ ክርስቲያናት" በሚል ርዕስ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት ሦስተኛው ክፍል። የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል፡ ራዕይ ምዕራፍ 2፡8-11 ይህ ክፍል ለሰምርኔስ ቤተ ክርስቲያን የተላከ መልዕክትን ይመለከታል። መልዕክቱ ውስጥ ያሉ 5 ነጥቦች፡ በዚህ ክፍል ውስጥ ጌታ ለሰምርኔስ መልዓክ/አገልጋይ ያስተላለፈው መልዕክት ውስጥ የሚከተሉት 5 ነጥቦች እንመለከታለን። 1) የላኪው ማንነት (ቁ.8) 2) የመጽናናት መልዕክት (ቁ.9) 3) ልደርስባቸው ስላለ መከራ መልዕክት (ቁ.10ሀ፣ለ፣ሐ) 4) የማበረታቻ መልዕክት (ቁ. 10መ) 5) የጥሪ መልዕክት (ቁ. 1)

200 ጸጋን ቸል አትበል! በዶ/ር ተከለ ማርቆስ ፋሼ 13.02.2022

ጸጋን ቸል አትበል በሚል ርዕስ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። 

199 || የሚያበረታን ጌታ ነው! || በወንድም ተከለ ማርቆስ (ዶ/ር) 06.02.2022

በወንድም ተከለ ማርቆስ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት።  የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች  2 ቆሮ. 3፡12-18 / ዕብ. 10፡3-10 

198 || የዮሐንስ ራዕይ ለ7ቱ አቢያተ ክርስቲያናት || ክፍል 2 || በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን 30.01.2022

"የዮሐንስ ራዕይ ለ7ቱ አቢያተ ክርስቲያናት" በሚል ርዕስ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት ሁለተኛው ክፍል። የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል፡ ራዕይ ምዕራፍ 2፡1-7  ይህ ክፍል ለኤፌሶን ቤተ ክርስቲያን የተላከ መልዕክትን ይመለከታል።  መልዕክቱ ውስጥ ያሉ 6 ነጥቦች፡ በዚህ ክፍል ውስጥ ጌታ ለኤፌሶን መልዓክ/አገልጋይ ያስተላለፈው መልዕክት ውስጥ የሚከተሉት 6 ነጥቦች እንመለከታለን።  1) የምሥጋና መልዕክት (ቁ.2-3)  2) የተግሳጽ መልዕክት (ቁ.4) 3) የምክር መልዕክት (ቁ.5ሀ) 4) የማስጠንቀቂያ መልዕክት (ቁ. 5ለ፣ሐ) 5) የማበረታቻ መልዕክት (ቁ. 6) 6) የጥ...

197 || የዮሐንስ ራዕይ ለ7ቱ አቢያተ ክርስቲያናት || ክፍል 1 || በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን 23.01.2022

"የዮሐንስ ራዕይ ለ7ቱ አቢያተ ክርስቲያናት" በሚል ርዕስ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት የመጀመሪያው ክፍል።  የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል፡ ራዕይ ምዕራፍ 1 ሙሉ ምዕራፍ 1 ውስጥ ልብ ማለት የሚገቡን 7 ነጥቦች፡-  1) የመልዕክቱ ባለቤት፡- እግዚአብሔር ራሱ ነው።  እግዚአብሔር > ኢየሱስ > መልዓክ > ዮሐንስ 2) የመልዕክክት ተቀባይ፦ ዮሐንስ ነው።  3) መልዕክቱን የተቀበለበት ቦታና ሁኔታ፦ ቦታው ፍጥሞ በተባለ ደሴት ሲሆን፣ በእሥር ላይ ሆነ ነበር መልዕቱን የተቀበለው።  4) የመልዕክቱ ዓላማ፦ ቶሎ ይሆን ዘንድ የሚገባውን ነገር ለባሪያዎቹ ያ...

196 || በእግዚአብሔር መገኘት ውስጥ መኖር || በያቬሎ ናታዬ 16.01.2022

"በእግዚአብሔር መገኘት ውስጥ መኖር" በሚል ርዕስ በ1 ሳሙ. 1-3 ባሉት ምዕራፎች ላይ ተመሥርቶ በወንድም ያቬሎ ናታዬ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። 

Listen to the Ethiopian Christian Fellowship Church in Finland podcast in Replaio

Radio and podcasts in one app - free, with no sign-up. Install today and do not miss the launch

Get it on Google Play

Replaio is not a podcast publisher; show names, artwork and audio belong to their authors and are distributed through public RSS feeds.