ECFC in Finland

Ethiopian Christian Fellowship Church in Finland

This is a podcast from the Ethiopian Christian Fellowship in Finland, where you can listen to biblical teachings, messages, and sermons. May God bless all our listeners.

Não deixe de visitar o site do podcast e apoiar quem o produz: ecfc-finland.org

Autor

ECFC in Finland

Categoria

Religion

Site do podcast

ecfc-finland.org

Último episódio

5 de jul de 2026

Onde ouvir?

Podcasts no app Replaio Radio Em breve

Os podcasts estão chegando ao app. Instale agora e seja o primeiro a descobrir um jeito totalmente novo de curtir podcasts

Baixe no Google Play Instale grátis Android 5 mi+ downloads · nota 4,8 iOS em breve

Episódios

145 እናውቀው ዘንድ እንከተለው || በእህት ለምለም ጌታቸው 31.01.2021

"እናውቀው ዘንድ እንከተለው" በሚል ርዕስ በሆሴዕ 6:1-3 ባለው ክፍል ላይ ተመሥርቶ በእህት ለምለም ጌታቸው የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት:: ተጨማሪ ጥቅሶች: ዮሐ. 21:1-14 / ሉቃ. 24:13-33

144B በሁለንተናዊ መሰጠት ማገልገል || የጥያቄና መልስ እንዲሁም የአስተያየት ጊዜ 29.01.2021

"በሁለንተናዊ መሰጠት ማገልገል" በሚል ርዕስ በዶ/ር ሙላቱ በላይነህ ለአገልጋዮች የተሰጠ ትምህርት የሁለተኛውና የመጨረሻው ክፍል የጥያቄና መልስ ጊዜ።

144A በሁለንተናዊ መሰጠት ማገልገል || ክፍል 2 || በዶ/ር ሙላቱ በላይነህ 29.01.2021

"በሁለንተናዊ መሰጠት ማገልገል" በሚል ርዕስ በዶ/ር ሙላቱ በላይነህ ለአገልጋዮች የተሰጠ ትምህርት ሁለተኛውና የመጨረሻው ክፍል።

143B በሁለንተናዊ መሰጠት ማገልገል || የጥያቄና መልስ ጊዜ 24.01.2021

"በሁለንተናዊ መሰጠት ማገልገል" በሚል ርዕስ በዶ/ር ሙላቱ በላይነህ ለአገልጋዮች እየተሰጠ ያለ ትምህርት የመጀመሪያው ክፍል የጥያቄና መልስ ጊዜ።

143A በሁለንተናዊ መሰጠት ማገልገል || ክፍል 1 || በዶ/ር ሙላቱ በላይነህ 24.01.2021

"በሁለንተናዊ መሰጠት ማገልገል" በሚል ርዕስ በዶ/ር ሙላቱ በላይነህ ለአገልጋዮች እየተሰጠ ያለ ትምህርት የመጀመሪያው ክፍል። 

142 በመንፈስ መመላለስ || ክፍል 2 || በተከለ ማርቆስ (ዶ/ር) 24.01.2021

"በመንፈስ መመላለስ" በሚል ርዕስ በወንድም ተከለ ማርቆስ (ዶ/ር) የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት ሁለተኛው ክፍል:: የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች: ሉቃ. 1፡35/ ሮሜ 8፡14/ ቲቶ 3:5-7/ 1ቆሮ. 6:19-20/

141 ጌታ እኮ ነው - መልሶ ያቆማል! 17.01.2021

ጌታ እኮ ነው መልሶ ያቆማል! በሚል ርዕስ በዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 21 ላይ በወንድም ያቬሎ ናታዬ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል ጥናት ሁለተኛውና የመጨረሻው ክፍል።

140 ጌታ እኮ ነው - መልሶ ያቆማል! 10.01.2021

"ጌታ እኮ ነው - መልሶ ያቆማል!" በሚል ርዕስ በወንድም ያቬሎ ናታዬ እየቀረበ ያለ የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 21 ጥናት የመጀመሪያው ክፍል:: ተጨማሪ ጥቅሶች: ዮሐ. 20፡30፣31 / ማቴ 4:18-20/ ማቴ 16:16, 22, 23/ ሉቃ. 22:33, 56-61

139 ታማኝ ባሪያ || በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን 03.01.2021

"ታማኝ ባሪያ" በሚል ርዕስ በማቴ. 25:14-30 ባለው ክፍል ላይ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት:: ተጨማሪ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች: ኤፌ 4፡6-8/ 1 ቆሮ. 12፡4-11/ ዕብ. 3፡2-6/ 1ቆሮ. 4፡17/ ኤፌ. 6፡21/ 1 ጴጥ. 5፡12/ 3ኛ ዮሐ. 1፡5

138 ለህዝብ ሁሉ የሚሆን ታላቅ ደስታ! || በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን 27.12.2020

"ለህዝብ ሁሉ የሚሆን ታላቅ ደስታ!" በሚል ርዕስ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። 

137_በመንፈስ መመላላስ || በወንድም ተከለ ማርቆስ (ዶ/ር) 20.12.2020

"በመንፈስ መመላላስ" በሚል ርዕስ ገላ. 5፡22 ላይ ተመሥርቶ በወንድም ተከለ ማርቆስ (ዶ/ር) የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል። ተጨማሪ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች፡ ሮሜ 8፡14/ ዮሐ. 15፡1-2፣ 14፡12-17 / 1 ቆሮ. 13:4-7/ ገላ. 4፡18-19/ ሮሜ 12:1-2፣ 8:4-27/ ኤፌ. 6:18፣ 5:17-20/

136_የዘላለም ሕይወት ምንድን ነው? በወንድም ያቬሎ ናታዬ 13.12.2020

136_የዘላለም ሕይወት ምንድን ነው? በወንድም ያቬሎ ናታዬ "እውነተኛ አምላክ ብቻየሆንክ አንተን የላክኸውንም ኢየሱስ ክርስቶስን ያውቁ ዘንድ ይህች የዘላለም ሕይወት ናት::" ዮሐ17:3  ላይ የተመሰረተ የእለቱ ከ እግዚአብሔር ቃል መልእክት ሰዎች የዘላለምን ሕይወት እንዴት ያገኛሉ? 1. እውነተኛ  የሆነውን እግዚአብሔር አምላክ እርሱን ማወቅ: ስለ እግዚአብሔር ማወቅ እና እግዚአብሔርን ማወቅ ይለያያልና:: 2. ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ እንደሆነ ማወቅና ማመን እና መቀበል መልእክተኛ የ እግዚአብሔር ልጅ እርሱ ኢየሱስ እንደሆነ ማወቅ

135_እግዚአብሔር ምድራችንን ይፈውሳል! || ክፍል 3 || በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን 06.12.2020

"እግዚአብሔር ምድራችንን ይፈውሳል!" በሚል ርዕስ በ2ኛ ዜና 7:11-14 ባለው ክፍል ላይ ተመሥርቶ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት ሦስተኛውና የመጨረሻው ክፍል::

134_እግዚአብሔር ምድራችንን ይፈውሳል! || ክፍል 2 || በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን 29.11.2020

"እግዚአብሔር ምድራችንን ይፈውሳል!" በሚል ርዕስ በ2ኛ ዜና 7:11-14 ባለው ክፍል ላይ ተመሥርቶ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት ሁለተኛው ክፍል:: ተጨማሪ ጥቅሶች: ምሳ. 1:20-33/ኢሳ. 58:1-14/1 ዮሐ. 1:7-9

133 እግዚአብሔር ምድራችንን ይፈውሳል! || ክፍል 1 || በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን 22.11.2020

"እግዚአብሔር ምድራችንን ይፈውሳል!" በሚል ርዕስ በ2ኛ ዜና 7:11-14 ባለው ክፍል ላይ ተመሥርቶ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት::

132 ጌታ ቅርብ ነው || ክፍል 2 || ወንድም ተከለ ማርቆስ (ዶ/ር) 15.11.2020

ርዕስ: ጌታ ቅርብ ነው || ክፍል 2 "ጌታ ቅርብ ነው" በሚል ርዕስ በወንድም ተከለ ማርቆስ (ዶ/ር) ፊል. 4:4-9 ባለው የእግዚአብሔር ቃል ላይ ተመሥርቶ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት::

131_ጌታ ቅርብ ነው || ክፍል 1 || በወንድም ተከለ ማርቆስ (ዶ/ር) 08.11.2020

ጌታ ቅርብ ነው  በተከለ ማርቆስ (ዶ/ር) በአባቶች ቀን ፕሮግራም ላይ  በፊሊ 4:6 ላይ የተመሰረተ ከ እ/ር ቃል መልእክት የቀረበ "ጌታ ቅርብ ነው። በነገር ሁሉ በጸሎትና በምልጃ ከምስጋና ጋር በእግዚአብሔር ዘንድ ልመናችሁን አስታውቁ እንጂ በአንዳች አትጨነቁ። አእምሮንም ሁሉ የሚያልፍ የእግዚአብሔር ሰላም ልባችሁንና አሳባችሁን በክርስቶስ ኢየሱስ ይጠብቃል።"ፊሊ 4:4-6 "እናንተም ትጠሩኛለችሁ፥ ሄዳችሁም ወደ እኔ ትጸልያላችሁ፥ እኔም እሰማችኋለሁ።  እናንተ ትሹኛላችሁ፥ በፍጹም ልባችሁም ከሻችሁኝ ታገኙኛላችሁ።"ኤር 29:12-13 "እግዚአብሔርም መልካሙን መዓዛ አሸተተ፤ እግዚአብሔርም በልቡ አለ፦ ምድ...

130_ሰው ምንድን ነው? || ክፍል 5 || በወንድም ያቬሎ ናታዬ ያታሣ 01.11.2020

ይህ "ሰው ምንድን ነው?" በሚል ርዕስ በወንድም ያቬሎ ናታዬ እየቀረበ ያለው ተከታታይ ትምህርት አምስተኛውና የመጨረሻው ክፍል ነው:: ዘፍ. 1:26-28/ዘፍ. 2:7 በዚህ ክፍል የተዳሰሱ ዋና ዋና አሳቦች:- ርዕስ: ሰው ምንድን ነው? ክፍል 5: የሰው ዋጋ በዚህ ክፍል የተዳሰሱ አሳቦች: - -–ሌሎች ሥልጣኔዎችና ባህሎች ስለሰው ዋጋ ያላቸው ዕይታ –እስልምና ስለሰው ዋጋ ያላቸው ዕይታ –ምዕራባዊያን ስለሰው ዋጋ ያላቸው ዕይታ –መጽሐፍ ቅዱስ ስለሰው ዋጋ ምን ያስተምራል? –መጽሐፍ ቅዱሳዊውን ዕይታ መከተል ያሉት ክትለቶች (implications)

129_ሰው ምንድን ነው? || ክፍል 4 || በወንድም ያቬሎ ናታዬ ያታሣ 25.10.2020

ይህ "ሰው ምንድን ነው?" በሚል ርዕስ በወንድም ያቬሎ ናታዬ እየቀረበ ያለ ተከታታይ ትምህርት አራተኛው ክፍል ነው:: ዘፍ. 1:26-28/ዘፍ. 2:7 በዚህ ክፍል የተዳሰሱ ዋና ዋና አሳቦች:- ርዕስ: ሰው ምንድን ነው? ክፍል 4: "ሰው ሰው የሆነው ለምንድን ነው?/ሰው የተፈጠረበት ዓላማ ምንድን ነው?" ሰው በዋናነት የተፈጠረው ለኅብረት የሚለው አሳብ በስፋት ይተነተናል:: 1) ሰው ከእግዚአብሔር ጋር ያለው የወደ ላይ ኅብረት 2) ሰው ከሌሎች ሰዎችና ከተፈጥሮ ጋር ያለው ኅብረት 3) የክርስቶስ መስቀል ምሳሌነት ለሁለቱም የሰው የኅበረት አቅጣጫዎች 4) ፍቅር - ኅብረትን መተግበሪያ ዓይነተኛ መሣሪያ የሚሉ አሳቦች በስፋት ተዳስ...

128_የጌታ መንገድ || በወንድም አስቻለው ወልዴ 18.10.2020

የጌታ መንገድ በሚል ርዕስ በወንድም አስቻለው ወልዴ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት:: የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች: ዮሐ. 14:6/ ማቴ. 18:21-35 / ገላ. 5:19-21

127_የልብ መዝገብ ቢከፈት ምን ይወጣል? || በእህት ለምለም ጌታቸው 11.10.2020

"የልብ መዝገብ ቢከፈት ምን ይወጣል?" በሚል ርዕስ በ2ኛ ዜና 5 ላይ ተመሥርቶ በእህት ለምለም ጌታቸው የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት:: የመልዕክቱ ጭብጥ: ቁጣንና ጦርነትን የሚያስቀር የልብ መዝገብ አለ/በተቃራኒው ደግሞ ቁጣና ጦርነትን የሚቀሰቅስ የልብ መዝገብ አለ/ለፈውስ የሚሆን የልብ መዝገብ አለ/ለደዌ የሚዳርግ የልብ መዝገብ አለ:: የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች: 2 ነገ. 5:1> /ምሳ. 20:21 /1 ነገ. 19:15-19 /ሉቃ. 6:43-45

126_እግዚአብሔር ያያል! || በተከለ ማርቆስ ፋሼ (ዶ/ር) 04.10.2020

"እግዚአብሔር ያያል" በሚል ርዕስ በወንድም ተከለ ማርቆስ ፋሼ (ዶ/ር) የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት:: የመጽሐፍ ቅዱድስ ጥቅሶች: ዘፍ. 16:1-16/ኢዮብ 40:1-2/ኢዮብ 42:1-6/ሮሜ 5:3-4/

125_የመጥምቁ ዮሃንስ ምስክርነት || በዘገዬ መኮንን (ወ/ዊ) 27.09.2020

"የመጥምቁ ዮሃንስ ምስክርነት" በሚል ርዕስ በወንጌላዊ ዘገዬ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት:: በዮሐ 1:20-30 እና በሉቃስ 1:76 ላይ ባለው የእግዚአብሄር ቃል ላይ የተመሰረተ መልእክት::

124_የሚያስፈልገው ጥቂት ነው! 20.09.2020

"የሚያስፈልገው ጥቂት ነው!" በሚል ርዕስ በሉቃ. 10:38-42 ባለው ክፍል ላይ ተምሥርቶ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት::  የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች: ሉቃ. 10:38-42/ኢየሱስ በነ ማርታና ማሪያም ቤት  || 1 ነገ. 17:7-14/ነቢዩ ኤልያስና የሰራፕታዋ ባልቴት || ማቴ. 15:32-38/ኢየሱስ 4000+ ሰዎችን በሰባት እንጀራና በጥቂት ዓሣ መመገቡ || መዝ. 37:16 ||    

123_ሰው ምንድን ነው? || ክፍል 3 || በወንድም ያቬሎ ናታዬ 13.09.2020

ይህ "ሰው ምንድን ነው?" በሚል ርዕስ በወንድም ያቬሎ ናታዬ እየቀረበ ያለ ተከታታይ ትምህርት ሦስተኛው ክፍል ነው:: ዘፍ. 1:26-28/ዘፍ. 2:7 በዚህ ክፍል የተዳሰሱ ዋና ዋና አሳቦች:- ርዕስ: ሰው ምንድን ነው? ክፍል 3: "ሰው መንፈስ ነው ፤ ነፍስ አለው ፤ በሥጋ ውስጥ ይኖራል!" ባዮች ስህተታቸው ምንድን ነው? 1) የቃል እምነት እንቅስቃሴ ስለሰው ምንነት ያላቸውን አመለካከት በጥልቀት እንመለከታለን 2) የሚጠቅሷቸውን የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎችና እንዴት እንደተሳሳቱ እንመለከታለን:: 3) ከስህተት ራሳችንን ለመጠበቅ ከእያንዳንዳችን ምን እንደሚጠበቅ እንመለከታለን:: የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች / ዘፍ. 1:26-27 / መዝ...

Ouça o podcast Ethiopian Christian Fellowship Church in Finland no Replaio

Rádio e podcasts em um só app - grátis e sem cadastro. Instale hoje e não perca o lançamento

Baixe no Google Play

O Replaio não é o publicador dos podcasts; os nomes dos programas, as capas e o áudio pertencem aos seus autores e são distribuídos por feeds RSS públicos